የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኙት በመስከረም ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ እንዲሁም በመስከረም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የመስክ ምልከታ አካሄዱ። (ቀን መጋቢት 14/2016 ዓ.ም) በምልከታው የቢሮው የማኔጅመንት አባላትን ጨምሮ የአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ሀላፊ ተሳታፊ ሆነዋል። ጉብኝቱ በዋናነት በመስከረም ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የተጀመረውን የጂ ፕላስ 4 የመማሪያ ክፍል ህንጻ ግንባታንና በመስከረም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እየተከናወነ የሚገኘዉን የከተማ ግብርና ውጤትን አስመልቶ ተካሄዳል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 20.0K viewsAbebe Chernet, 09:17