የተማሪዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአፄ ዘርዓያዕቆብ እና በስትራይቨርስ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሄደ። (ቀን መጋቢት 9/2016 ዓ.ም) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት አስተባባሪነት "የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊዮኖች!" በሚል መሪ ቃል የተማሪዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአፄ ዘርዓያዕቆብ እና በስትራይቨርስ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሂዷል። ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ባህሉ ያደረገ ንቁና ጤናማ ትውልድ ለሁለንተናዊ እድገት! መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 17.1K viewsAbebe Chernet, 07:07