የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና አባላት ታላቁን የዓድዋ ድል መታሰቢያ ጎብኝተዋል:: (ቀን ጥር 27/2016 ዓ.ም) የዓድዋ ድል መታሰቢያ የኢትዮጵያውያን የአብሮነት፤ የአንድነትና የአሸናፊነት ተምሳሌት የሆነው የዓድዋ ድልን የሚመጥን እና ለትውልድ የሚተላለፍ ህያው ታሪክ ሆኖ መገንባቱን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላቱ በጉብኝት ወቅት ተናግረዋል:: የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ በበኩላቸው አባቶቻችን በህብረት ካገኙት ድል በመማር የእኛ ትውልድ ሃገርን ለማፅናትና ለነገው ትውልድ ለማስተላለፍ እንዲሁም የጀመርነውን የልማት ጉዞ ከግብ ለማድረስ በጋራ ልንቆም ይገባል ብለዋል:: መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 13.6K viewsAbebe Chernet, 12:47