Get Mystery Box with random crypto!

የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና አባላት ታላቁን የዓድዋ ድል መታሰቢያ ጎብኝተ | Addis Ababa Education Bureau

የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና አባላት ታላቁን የዓድዋ ድል መታሰቢያ ጎብኝተዋል::

(ቀን ጥር 27/2016 ዓ.ም) የዓድዋ ድል መታሰቢያ የኢትዮጵያውያን የአብሮነት፤ የአንድነትና የአሸናፊነት ተምሳሌት የሆነው የዓድዋ ድልን የሚመጥን እና ለትውልድ የሚተላለፍ ህያው ታሪክ ሆኖ መገንባቱን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላቱ በጉብኝት ወቅት ተናግረዋል::

የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ በበኩላቸው አባቶቻችን በህብረት ካገኙት ድል በመማር የእኛ ትውልድ ሃገርን ለማፅናትና ለነገው ትውልድ ለማስተላለፍ እንዲሁም የጀመርነውን የልማት ጉዞ ከግብ ለማድረስ በጋራ ልንቆም ይገባል ብለዋል::

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!


What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/