Get Mystery Box with random crypto!

የሰዓት አጠቃቀም ለውጤታማ ስራ ቁልፍ መሆኑ ተገለጸ፡፡ (ቀን ጥር 27/2016 ዓ.ም) የአዲስ | Addis Ababa Education Bureau

የሰዓት አጠቃቀም ለውጤታማ ስራ ቁልፍ መሆኑ ተገለጸ፡፡

(ቀን ጥር 27/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከስራ ሰሃት መግቢያ በፊት ሰኞ ማለዳ በሚያዘጋጀው የሰራተኞች የጋር መአድ መቋደስ መርሃ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ተካፍለዋል።

በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ እና ትግበራ ደይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጌታቸው ታለማ በሰዓት አጠቃቀም ጽንሰ ሀሳብና ተያየዥ በሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሰነድ አቅርበዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ ሰራተኛው የሚያከናውናቸውን ስራዎች የላቀ ለማድረግ አንዱ ጉዳይ ሰዓትን በአግባቡ መጠቀም መሆኑን በመጥቀስ ሰዓትን በአግባቡ መጠቀም ለመደበኛ ህይወትም የሚኖረው ሚና ላቅ ያለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!


What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/