በበጀት አመቱ ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ በሁለቱም ዘርፎች በዳይሬክቶሬቱ የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት በቢሮው የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐር ቪዥን ቡድን መሪ ትግስት ድንቁ አቅርበው ተሳታፊዎች የተለያዩ አስተያየቶችን እና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን የቢሮው አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ ዳይሬክተሩ አቶ ጸጋዬ አሰፋ እንዲሁም የአፋን ኦሮሞ አጠቃላይ ትምህርት ሱፐር ቪዥን ቡድን መሪ አቶ ተሾመ ቀናሳ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ሰተዋል፡፡ መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 12.8K viewsAbebe Chernet, 13:33