የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በመርሀ ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከሚያስችሉ አሰራሮች መካከል አንዱ የተማሪዎችን ዕውቀትና ክህሎት በአግባቡ መመዘን የሚያስችል የፈተና ስርአት መዘርጋት እንደመሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለስልጣን ያጠናውን ጥናት ግኝት መሰረት በማድረግ የተማሪዎችን ብቃት በትክክል የሚመዝን ፈተና ማዘጋጀት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 13.3K views14:00