ፀንቶ መቆም በሚል ርዕስ ለተከታታይ ሳምንታት የሚቆይ ትምህርት With #pastor_serkalem
የመጀመሪያው ሳምንት/1/
፨፨በክርስቶስ ፀንቶ መቆም፨፨
WORD OF GOD
መፅናት:- ማለት በማይመች ሁኔታ መቆም ማለት ነው
1/ በክርስቶስ ፀንቶ መቆም
1.1 መፅናት ይቻላል
=> በክርስቶስ ሁሉ ይቻላል ዩሐ 1፥14 .... ፀጋና እውነትን ተምልቶ በእኛ ላይ አደረ፡፡ ይህ ፀጋ ሁሉን ያስችላል፡፡
# 2ኛ ጴጥ 1:- 1- 12
=> በክርስቶስ ለመፅናት የሚያስችሉ ነገሮች መካከል ያልተቀበልነው የለም፡፡ We receve by jesus. ዩሐ 1፥3
# ቆላ 2:- 5
=> በክርስቶስ አዲስ ሆነናል፡፡ 1ቆሮ 5፥17
=> መፅናት እንደሚቻል ያሳያል
1 .2 መፅናት ሂደት ነው
=> መፅናት ቀስ በቀስ የሚጨምር /ከፍ የሚል ነው፡፡ ሰለዚህ መፅናት ሂደት ነው፡፡
# 1ጴጥ 2:- 2- 3
መዝ... የሰናፍጯን ቅንጣት ቢዘራት
ጌታ በምድር እንድትሰፋ
.
.
.
=>ሰናፍጭ ትንሽ ብትሆንም በሂደት ትልቅ ዛፍ ትሆናለች፡፡
1.3 በክርስቶስ ፀንቶ መቆም አስፈላጊ/ግድ/ ነው፡፡
#ዕብ 10፥36
=> የተጠራነው በክርስቶስ ነው፡፡ የምንወርሰው በክርስቶስ ነው፡፡
#ቆላ 2፥ 6 -7
1.4 ፀንቶ መቆም ተግባራዊ ነው፡፡
#ዩሐ 15፥5
=> መጣበቅ ይጠበቅብናል፡፡
=> ሰማያዊ እውቀት ግንኙነት ነው፡፡
#ኤፌ 6፥18
=> መትጋት ይጠበቅብናል፡፡
ይህ @worship_forGod channl ነው፡፡
@worship_forGod
@worship_forGod
@worship_forGod
JOIN AS
SHARE ማድረግ አትርሱ የሚያዘጋጅ ትምህርት ነው፡፡
with #pastor_serkalem
ሳምንት እሁድ 8:00 በቃሉ ፀንቶ መቆም በሚል ርዕስ ይቀጥላል...
የጌታ ፀጋ ይብዛላችሁ
7.4K views▮E-benezer▮, 08:13