ማስታወቂያ ለግቢያችን ተማሪዎች በሙሉ፦ የህዝብ እና ግንኙነት ዘርፍ እንዲሁም በክበባት እና ማህበራት ስር ከሚገኘው ከሊቭ ፎር ጀነሬሽን ክበብ (L4G) ጋር አንድ ላይ በመሆን ታላቅ ስነ-ፅሁፍ ምሽት እና የነፃ ሃሳብ የውይይት መድረክ ወደ እናንተ ለማቅረብ ዝግጅታቸውን ያጠናቀቁ ሲሆን ዛሬ በቀን 29/11/2014 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሬጅስትራር ህንፃ ስር ፕሮግራሙ ስለሚዘጋጅ ሁላችሁም ተጋብዛቹሀል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት "OUR REWARD IS STUDENTS HAPPINESS!!!" የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ! Facebook https://www.facebook.com/WKUStudentUnion Telegram @WkUSU Website https://wkusu.com ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ EMAIL student.union@wku.edu.et ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን 7.6K viewsedited 14:35