የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
238
የሰርጥ መግለጫ
በዚህ ከመጨረሻውም መጨረሻ በሆነ ዘመን ወደ እግዚያብሄር መጠጋት የግድ ያስፈልጋል
.
ሀጥያት በበዛበት አለም ውስጥ ፃድቅ ሆኖ መቆየት ያዋጣል
.
እኛም አምልጠን ልሎችን ማስመለጥ ያስፈልጋል የመዳንችንም አንዱ ሚስጥር ይህ ስለሆነ
.
ስለዚህም በቅድስና በጥበብ በማስተዋል በትህትና... እንዱሁም እግዚያብሄር በሚያከብሩ ነገሮች ሁሉ መገለጥ ያስፈልጋል ደግሞም እናምናለን እንገለጣለን✊🔥
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
2
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-06-28 19:56:20
55 views16:56
2022-06-11 15:28:49
ክርስቶስን እንምሰል
የእግዚያብሄር ቃል ሲናገር እኔ ፍፁም እንደሆንኩ እናንተም ፍፁማን ሁኑ ይላል ፍፁም መሆን ይቻላል በድሮ ማንነታችን ቢሆን ባቃተን ነበር ነገር ግን እኛ አሁን አዲስ ፍጥረት ነን የእግዚያብሄር መንፈስ ከኛ ጋር ነው
የእግዚያብሄርን ትዕዛዝ እንጠብ፣, እንፀልይ ፣ቃሉን እናንብብ ፣ሀሰት አናድርግ ፣ አንሳደብ፣ ወንድማችንን አንውደድ አናፊዝ የእግዚያብሄርን ተግፃፅ እንስማ እንዚያብሄርን እንፍራ ..ተባረኩ
104 views12:28
2022-06-09 17:43:14
በተወለድንበትና በክርስቶስ በተፈጠርንበት ያንን መልክ ልክ መመላለስ ይሁንልን።
107 views14:43
2022-06-04 21:29:22
““በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስከ መስጠት ድረስ ዓለምን እንዲሁ ወዶአልና፤”
— ዮሐንስ 3፥16 (አዲሱ መ.ት)
126 views18:29
2022-06-01 21:31:00
"አስተውሉ ፈጣሪ የሚሰጠን ስለ ሚጠቅመን ነው ፤ በዛው ልክም የሚከለክለን ስለ ሚጎዳን ነው "
አልተሰጠኝም ብለክ አታማርር ፤ አለኝ ብለክም አትኩራ ፤ ሁሉን ነገር ሊያደርግ ያሰበውን እሱ ያውቃል .....
መልካም አዳር ይሁንላችሁ
144 viewsedited 18:31
2022-06-01 21:29:52
ለውጥ ያስፈልግሀል!አንድ ነገር ህይወትህ ላይ እየደጋገመ ከተፈጠረ እንድትወስድ የተፈለገ ለውጥ አለ ማለት ነው፤ ልብስህ አንዴ ወይ ሁለቴ ቢቀደድ ልታሰፋው ትችላለህ፤ መቀደዱ ከበዛ ግን ደግመህ አትለብሰውም፤ ትቀይረዋለህ።
በመንፈሳዊ ህይወትህ: በኑሮህ፣ በስራህ፣ በትምህርትህ ወይ ከሰዎች ጋር ባለህ ግንኙነት በተደጋጋሚ ደስተኛ ካልሆንክ ችግሩ ከነሱ አይደለም፤ ካንተ ነው። በተረጋጋ መንፈስ ህይወትህ ላይ ምን መቀየር እንደምትፈልግ አስብና ወስን፤ #እንቅልፍ ነው #ጓደኛህ ወይስ የ internet ሱስ or ሌላ ታውቀዋለህ ምን እንደሆነ ..ስለዚህ ለመለወጥ አንድ ውሳኔ እስከመጨረሻው ታሪክህን ሊቀይር ይችላል!
122 viewsedited 18:29
2022-05-28 15:34:11
የጥበብ መጀመሪያ እግዚያብሄርን መፍራት ነው።
እያንዳንዱን ነገር እግዚያብሄር ፈርተን ስናደርግ እግዚያብሄር እስከ ህይወታችን ፍፃሜ ድረስ አቅም ብርታት መመኪያ አለኝታ ይሆነናል። ፃድቅ ሰው ተግፃፅን ይሰማል ምክርን ይቀበላል ሀጥያተኛ ግን ያፌዛል የእግዚያብሄርንም ተግፃፅ አይቀበልም ሰነፍም ነው ጎበዝ መንገዱን ያቀናል ያስተካክልማል ቤቱን ይገነባል ነፍሱንም ያጠግባል ሰነፍ ቆይ ቡሀላ ይላል ቤቱን ያፈርሳል
እግዚያብሄር የሚወደውን ይገፅፃል
የእግዚያብሄርን ትእዛዝ እንስማ እናድርግም
129 views12:34
2022-05-28 15:22:04
አዎ እኔ ፋራ ነኝ
መጠጣት ማጬሱ
መቃም መደነሱ
የሰው እምነት በልተው
ሰዉን መካድ ማጭበርበሩ
ከሆን እርድና የእዉቀት መለኪያ
አዎ እኔ ፋራ ነኝ
አንድ ጌታ አለ እጅግ የወደደን
ደሙን ፍስስ አርጎ በደሙ ያከበረን
እናንተ ደካሞች ሸክማቹ ከባድ
ወደኔ ኑ ያለ ድንቅ የፍቅር አባት
ብሎ መመስከሩ ከሆነ ፋራነት
አዎ እኔ ፈራ ነኝ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━
⇲⇲⇲⇲ሼር ያድርጉ!! ⇲⇲⇲
115 viewsedited 12:22
2022-05-28 15:10:38
“በታላቅም ድምፅ እየጮሁ፦ በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለአምላካችንና ለበጉ ማዳን ነው አሉ።”
ራእይ 7፥10
96 views12:10