#RayaUniversity ራያ ዩኒቨርሲቲ በጦርነት ምክንያት የተቋረጠውን መደበኛ ትምህርት ለማስቀጠል እየሠራ ይገኛል። በዚህም ከ2ኛ እስከ 5ኛ ዓመት በራያ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ትምህርት ስትከታተሉ የነበራችሁና ወደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተመድባችሁ የመማር ዕድል #ያላገኙ ተማሪዎች ከሚያዝያ 09-13/2015 ዓ.ም እንዲመዘገቡ ጥሪ አድርጎ ነበር። ዩኒቨርሲቲው ዝግጅን ሲያጠናቅቅ ትምህርት የሚጀመርበሀትን ጊዜ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡ የዩኒቨርሲቲውን ሬጅስትራር ለማግኘት ➭ 0970140000 / 0970240000 / 0970230000 @welllaptops 360 views𝐖𝐞𝐥𝐥 𝐨𝐰𝐧𝐞𝐫 G, 09:10