#AASTU የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በሴሚሰተሩ አጋማሽ ላይ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመጀመሪያው ዓመት የመጀመሪያው ቀን ትምህርት የሚጀመረው ሚያዚያ 15/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡ @welllaptops 299 views𝐖𝐞𝐥𝐥 𝐨𝐰𝐧𝐞𝐫 G, 09:10