#AksumUniversity አክሱም ዩኒቨርሲቲ በጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማስቀጠል ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አሳውቋል። በመሆኑም በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ #የማይገኙ ሁሉም የመጀመሪያ ዲግሪ (መደበኛ፣ ኤክስቴንሽን፣ ክረምት) እንዲሁም የሁለተኛ ዲግሪ (መደበኛ፣ ኤክስቴንሽን፣ ክረምት) ተማሪዎች ከዚህ በታች ባለው ሊንክ እንዲመዘገቡ ጥሪ አድርጓል። የመመዝገቢያ ሊንክ ➭ http://196.190.28.50 ምዝገባው የሚያበቃው ➭ ሚያዚያ 18/2015 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ➭ 0914485592 / 0921990158 @welllaptops 384 views𝐖𝐞𝐥𝐥 𝐨𝐰𝐧𝐞𝐫 G, 09:11