Get Mystery Box with random crypto!

የቀድሞው የባህርዳር ከተማ ከንቲባ አረፉ የቀድሞው የባህርዳር ከተማ ከንቲባ አቶ ሙሉቀን አየሁ | 🗣 ወቅታዊ_መረጃ 🇪🇹

የቀድሞው የባህርዳር ከተማ ከንቲባ አረፉ

የቀድሞው የባህርዳር ከተማ ከንቲባ አቶ ሙሉቀን አየሁ በህመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዮ። አቶ ሙሉቀን ከአቶ አየነው በላይ የከንቲባነት መንበሩን ተረክበው ዶ/ር መሃሪ ታደሰ እስኪመጡ ድረስ ባለው ጊዜ ባህርዳርን ለዓመታት መርተዋል።

አስክሬናቸውም ከደቂቃዎች በኋላ ከጠዋቱ 2:00 ባህርዳር ደጃዝማች በላይ ዘለፋ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳል ተብሏል።

ለወዳጅ ዘመዶቻቸው በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን።

ሼር በማድረግ ትክክለኛዉን መረጃ ለሌሎች ተደራሽ ያድርጉ። ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም
@wektawi_Merej