#ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታፍኗል!! ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በአዲሰ አበባ ከተማ ሀያት ባቡር ጣቢያ አካባቢ ከሚገኘው መኗሪያ ቤቱ ዛሬ ጳጉሜ 2/2014 ዓ.ም ጠዋት ላይ በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች ታፍኖ ተወስዷል:: ሼር በማድረግ ትክክለኛዉን መረጃ ለሌሎች ተደራሽ ያድርጉ። ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም https://t.me/Merja01 1.2K viewsedited 07:02