አቶ ብርሃኑ
ተፈተዋል ኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ለገጣፎ አቅራቢያ 44 ማዞሪያ ጅዳ ኩራ በተባለ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው እንደነበር የተገለፀው አቶ ብርሃኑ የሚባሉት እኝህ አባት ትናንት መፈታታቸው።
እሳቸው ዛሬ ዛቻና ማስፈራሪያን የተሻገረ ተግባር ሲፈፅሙባቸው የነበሩት 7 ወጣቶች በፍ/ቤት ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው በእስር ላይ እንደሚገኙ የመረጃ ምንጮቼ አረጋግጠውልኛል።
@wasulife
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉhttps://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያhttps://t.me/wasumohammed