ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን መቂ ከተማ ትናንት ለዛሬ አጥቢያ ከሌሊቱ 7:00 ጀምሮ የተኩስ ድምፅ ሲሰማ ማደሩን ከስፍራው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።’የተባበሩት‘ በተባለ ማደያ ያደሩ ባጃጆች ቃጠሎ እንደደረሰባቸውም መረጃው ይጠቁማል።ከቀናት በፊት የኦነግ አመራር የነበሩት አቶ በቴ ኡርጌሳ ተገድለው የተገኙት መቂ ከተማ እንደነበር ይታወሳል። ==================== ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ https://t.me/wasumohammed 13.5K viewsWasu Mohammed, 06:02