Get Mystery Box with random crypto!

ማስታወቂያ   የተከበራችሁ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የእጣ ባለድርሻ አ | Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

ማስታወቂያ

  የተከበራችሁ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የእጣ ባለድርሻ አባላት
የደሴ ገራዶ ጡንጅት አምባ ሳይቶችን ካርታ ተጠናቆ እጃችን ገብቷል።

አሁን ላይ በፕላን በማሰራት ሂደት ላይ እንገኛለን።ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ባደረገው ስብሰባ ወርሀዊ መዋጮ ከመጋቢት ወር መጀመር እንዳለበት ተወስኗል።

ስለሆነም በተወሰነው መሰረት የማህበሩ አባላት ወርሃዊ ክፍያ 5,000 ብር ሲሆን የመጋቢትን ወርሀዊ ክፍያ እስከ ሚያዚያ 5/2016 ከታች በተጠቀሱት የማህበሩ ሂሳብ ቁጥሮች
1.ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ=1000614550523 ወይም
2.አማራ ባንክ=8800001003165 (አጭር ቁጥር 665544) ገቢ እንድታደርጉ እናሳውቃለን።ገቢ ካደረጋችሁ በኋላ ገራዶ አዲሱ መነሃሪያ በር ላይ ከሚገኘው የማህበሩ ቢሮ ደረሰኝ መውሰድ ትችላላችሁ። 

በተመሳሳይ የሀይቅ ሳይት አባላቶች ከዚህ በፊት በተግባባንበት አግባብ ወርሃዊ ቁጠባችሁን ከላይ በተጠቀሱት የሂሳብ ቁጥሮች ገቢ ማድረግ እንዳለባችሁ ለማስታወስ እንወዳለን።

ለተጨማሪ መረጃ:
0914328862
0938411111
0937411111 ይደውሉ: ወይም
ገራዶ መነሀሪያ መውጫ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት  በሚገኘው ቢሮ በአካል በመምጣት መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

  ታማኝነት መገለጫችን ነው

ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማልማት ና ማከፋፈል ህ/ሽ/ማ ስራ አስፈፃሚዎች።