ራያ ግንባር ወፍጮ እንዲሆን ተፈርዶበታል መሰለኝ።ይመጣል ይመታል፣ ከእንደገና ይጨመራል፣አሁንም ያልቃል፣ይጨመራል፣የገባው ያልቃል አዲስ ይጨመራል።ያለው ሂደት ይሄ ነው።የእነጌቾ ምድራዊ ወንጀል አያልቅም። የቪዲዮና ድምፅ መረጃዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g 37.0K viewsWasu Mohammed, edited 14:19