ሰበር መረጃ ህውሃት ጦርነት ከከፈተባቸው ሶስት ግንባሮች በሁለቱ 7 የሽብር ቡድኑ አዋጊዎች መማረካቸው ታውቋል።2ቱ ዛሬ በአበርጌሌ 5 በራያ ግንባር ሲሆን በሰጡት ቃል መሰረት መሪ ተዋጊዎችን ወደየተከተሞቹ እንደላኩ አመልክተዋል።ሃሳባቸው ትክክል እንደሆነ ማረጋገጫው ዛሬ ብቻ ተሁለደሬ 8፣ኮምቦልቻ 19 ፣ደሴ 23፣የቡድኑ አባላት እንደሆኑ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ለሰዓታት በተደረገ ፍተሻ መያዛቸው ታውቋል።ከእነዚህ መካከል 6ቱ የጦር መሳሪያ ተቀብሮ የተቀመጠበትን ቦታ የሚያነለክት ካርታ ይዘው ተገኝተዋል።ራሳችሁን እና ሠፈራችሁን ጠብቁ የቪዲዮና ድምፅ መረጃዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g 32.6K viewsWasu Mohammed, 18:15