በራያ ግንባር የህውሃት ታጣቂዎች ትንኮሳ ለመጀመር መዘጋጀታቸው ታውቋል።ሂደቱን ለመመከት የአማራ ክልል በቂ ዝግጅት እንዳደረገም ተሰምቷል።ከፕሪቶሪያው በኋላ አዲሱ ጦርነት ብዙዎችን ግራ አጋብቷል። ====≡=============≡===== ፈጣንና ወቅታዊ መረጃዎችን ያለገደብ ለማግኘት ፈጥነው ከታች ያለውን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ፣ አንብበው ሲጨርሱ ለሌሎች ሼር ያድርጉ መረጃ ህይወት ነው። http://t.me/wassulife http://t.me/wassulife 486 viewsedited 03:43