Get Mystery Box with random crypto!

Veronica Melaku

የቴሌግራም ቻናል አርማ veronicateleg — Veronica Melaku V
የቴሌግራም ቻናል አርማ veronicateleg — Veronica Melaku
የሰርጥ አድራሻ: @veronicateleg
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 11.66K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የቴሌግራም ቻናል ነሐሴ 18/2013 ተከፈተ!

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-07-23 14:12:51 የኦሮሙማው ሀይል በመካነ ሰላም ከተማ ከቀብር በሚመለሱ ሰዎች ላይ ተኩስ በመክፈት እስከ አሁን 5 ሰዎችን ገድ**luaል የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል እየተነገረ ነው!
3.6K viewsedited  11:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-23 13:18:45 በሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ ያላለም ፈንታሁን እና በአቶ ዮሃንስ ቧያለው የተነገረንን በደንብ ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል። ሁለቱም የምክር ቤት አባሎች የዘረገፉት ከእውነትም በላይ ነው። ችግሩን የምንፈታበት አግባብ ላይ ብቻ ነው ልዩነቱ እሱም ከብአዴን የሰላም አማራጭ: የችግር አፈታት ዘዴ ነፃ ሁነን ነው የሚለው ነው። ምክንያቱ ደግሞ የችግሩ መንስኤ ተመልሶ የችግሩ መፍትሄ መሆን ስለማይችል። አሁንም እንደ ሁለቱ ግለሰብ ሌሎችም ችግሮችን በአደባባይ የሚናገሩ ካሉ ለመፍትሄው ፋኖ መር የችግር መውጫ መንገዶችን ይከተሉ ነው። በኦህዴድ እና በብአዴን ተደግፎ የሚፈታ ችግር ስለሌለ ነው።

የሁለቱ ባለስልጣናት ሀሳብ :- አቶ ያላለም ቃል በቃል ያለው

" መከላከያ ወልቃይት ጠገዴ ጠለምትን እና ራያ አላማጣን ለትግራይ ለመስጠት እየሠራ ነው። ከክልል እና ከዞን እውቅና ውጭ ህዝቡን እየሰበሰቡ ነው: ከፈለኩ በ24 ሰዓት ውስጥ መዋቅሩን ሁሉ ጠራርጌ ከአካባቢው አስወጣለሁ ብሏል: በእነዚህ አካባቢዎችም የራሱን መዋቅር እየዘረጋ ነው: የትግራይ ተፈናቃይ ( በእኛ አጠራር የዘር ማጥፋት ወንጀል የሠሩ) ልንመልስ ነው:ፌደራልና ክልል ተስማምተዋል በማለት ለምን ስንል እኔንም ደውለው አርፈህ ተቀመጥ " ብለውኛል ይላል። ከዚህ በላይ ከፈረሱ አፈ ሊነገረን አይችልም።

አቶ ዮሃንስ ቧያለው ቃል በቃል ያለው

" የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት ራያ አላማጣ የወሰንና የማንነት ጥያቄ ለምን እልባት አያገኝም " ስንል ችግሮች እንዳይባባሱ መዘግየት አለበት ። ከዚህ ላይም የሚያሳየው ደረቅ ሀቅ አቶ ያላለም ካለው ጋር የሚዛመድ ነው። ስለዚህ ጥያቄዎቻችን በክንዳችን እንጅ በልምምጥ እንደማይረጋገጡ ማስረጃ ነው። ወሰናችንና ማንነታችንን ከኦህዴድ ብአዴን ወታደራዊ ሀይል በመጠቀም ለትግራይ አሳልፈው ለመስጠት ቀሪውን ህዝብ ደግሞ ረግጦ ለመግዛት ወገባቸውን ታጥቀው እየሠሩ ነው። ለዚህ ሁሉ መቋጫው ከስርዓቱ በተቃራኒ በመቆም ወይም በስርዓቱ መቃብር ላይ ቁመን በህዝባዊ( ፋኖአዊ) አስተሳሰብ ህልውናችንን እናረጋግጣለን።

በብአዴን መቃብር ላይ የማይፈታ ችግር የለም!!!
YEFERA YEMELSE
3.9K views10:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 22:43:36 ወልድያ
ጎዳናዎቿ በብልፄ ታጣቂዎች አስ*ሬN ተሞልተዋል እየተባለ ነው ጎዳና ላይ የሚኖሩ ሰዎችን በብስጭት እየረ*ሸኑ መሆኑ ተረጋግጧል!
4.6K views19:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 22:30:26 ከአማራ ህዝባዊ ኮሚቴ በሸዋ
የተሰጠ ማስጠንቀቂያ

በሸዋ ላላችሁ የብልጽግና አመራሮች ሁሉም !
የአማራ ህዝብ የህልውና አደጋ ውስጥ በመሆኑ የተነሳ ለህልውናው ትግል ከጀመረ እነሆ ከሁለት አመትና ከዚያ በላይ እያስቆጠረ ይገኛል

ይኸንንም የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የአማራ ልጆች ዳር እስከ ዳር በሚችሉት ሁሉ እርብርብና የሞት ሽረት ትግል እያደረጉ ባለበት በዚህ ወሳኝ ወቅት ላይ በአንፃሩ ከአማራ አብራክ የወጡ በጣት የሚቆጠሩ አመራሮች አማራው የሚያደርገውን የመኖርና አለመኖር ትግል የሚያቃልሉና ብሎም ከጠላት ጎን ተሰልፈው የህዝባችንን መከራ እያራዘማችሁና ወንጀል እየፈፀማችሁ ትገኛላችሁ።

ህዝባዊ ኮሚቴው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ማስጠንቀቅ ይወዳል የምትወዱት ህዝብ ባይኖር እንኳን የምቶዱት አባት ፣እንት ፣ልጅ ፣እህትና ወንድም እንደሚኖራችሁ አንጠራጠርም።
ስለሆነም ለምቶዷቸው ቤተሰቦቻችሁ ስትሉ እንኳን ቆም ብላችሁ እንድታስቡ ጥሪያችንን እናቀርባለን ይኸንን ጥሪ ወደ ጎን በመተውና በያዛችሁት የተላላኪነት መንገድ እንቀጥላለን የምትሉ ከሆነ ማንኛውንም እርምጃ ልንወስድ እንገደዳለን ይኸ ከመሆኑ በፊት ሌሎች ጓዶቻችሁ ያደረጉትን የስራ መልቀቅና ለስርአቱ አለመታዘዛችሁን እንድታሳዩ ስንል የመጨረሻውን መልዕክት እናስተላልፍለን ።

ህልውናችንን
በክንዳችን እናረጋግጣለን !!!

ከአማራ ህዝባዊ ኮሚቴ በሸዋ
የተላለፈ
4.6K views19:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 21:39:01 ወልድያ ላይ ትንኮሳ ፈፅሟል፤ አሁን ውጊያው ቀጥሏል።
ድል ለህዝባዊ ሀይሉ
4.5K views18:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 16:59:29
4.9K views13:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 15:39:29 በትግራይ እንደ አዲስ ወታደራዊ ምልመላ እያደረጉ የነበረውን ሀይል እያጠናከሩ ይገኛሉ!! ሎሌው ብአዴን የነበረውን ሀይል አፍርሶ አሁን እንደገና ማቋቋም ይቻላል፤ የአማራ ህዝብ ዝመት ሲባል ስለሚዘምት ዝግጅት አያስፈልገውም መደራጀት የለበትም በማለት ህዝቡ ላይ እየቀለዱ ይገኛሉ
ህዝቡ ይሔን እኩይ በድን ቡድን ማጥፋት አለበት። ይህ ካልሆነ ተደራጅተህ ራስን መጠበቅ እንድትችል ያደርጋሀል።
4.9K views12:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-21 22:18:28 የማይሆን የሚመስለው ሲሆን


5.2K viewsedited  19:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-21 11:11:07 ብአዴናዊነትን አለቅም ያለን አመራር መሸኘት ያሻል
5.4K views08:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-20 23:21:26 #አስቸኳይ_መረጃ
#በመተከል ግልገል-በለስ ካምኘ የነበሩ #የጉሙዝ_ታጣቂዎች ሰኔ 30 በከተማዋ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ወደ አሶሳ እንዲዛወሩ ቢጠየቁም አሻፈረኝ ብለው 150ዎቹ ሐምሌ 13 ሌሊት ወደ ጫካ በመግባት 600 ታጣቂዎችን አስከትለው በቡለን፣ኤጳር፣ባሩዳ፣በኩጅ፣ጭላንቆ ጎደራሬ፣ድንጉልበኬና ዶቢ አካባቢዎች በአማራ ላይ ጭፍጨፋ ለመፈጸም እየተንቀሳቀሱ ነው።
በinbox የተላከ
5.8K views20:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ