ከዑለሞች ንግግር… አንዴ የሆኑ ሰዎች በጀማዓ ሰግደው ከማእሙሞች መካከል አንዱ እረሳ። ኢማሙ ከሩኩዕ ቀና ካሉ ቡኋላ ሩኩዕ ያልወረዱ መሰለውና ኢማሙን ለማስታወስ (واركعوا مع الراكعين) የሚለውን ቀራ። ማእሙእሞቹም {كلا لا تطعه واسجد واقتب} የሚለውን ቀሩ። የመልስ ምት መሆኑ ነው። منقول 752 viewsedited 13:44