2021-09-19 07:34:29
ማስታወቂያ
ለዩኒየን ተማሪዎች በሙሉ
የ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ሰኞ መስከረም 10 ቀን 2014 ዓ.ም ከ1_12 የሚጀምር ስለሆነ በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ት/ቤት በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እያሳወቅን ትምህርቱ የሚሰጠው እስከ አርብ ግማሽ ቀን ሲሆን ወደ ት/ቤት በምትመጡበት ሰዓት የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችን ተግባራዊ ማድረጋችሁን በፍፁም መዘጋት የለባችሁም፡፡
የተማሪዎች ወላጆችም ተማሪዎች የት/ቤት ዩኒፎርም ማሟላታቸውንና ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ እራሳቸውን የሚከላከሉበት ዝግጅት ማድረጋቸውን እያረጋገጣችሁ ልጆቻችሁን ወደ ት/ቤት እንድትልኩ በአፅንኦት እናሳስባለን፡፡
ትምህርት ቤቱ
452 views04:34