+++ የማርታ ጸሎት +++ ማርያም: ትእዛዙን ሰሚ ማርታ: የማይታዘዘውን አምላክ አዛዥ፣ "ንገራት" ባይ። (ሉቃ 10፥40) እኛስ የእርሱን ትእዛዝ በትሕትና እንሰማለን ወይስ እንደ ማርታ "እንዲህ አድርግ? እንዲህ ተናገር?" ብለን የምንፈልገውን እናዘዋለን? እስኪ ጸሎታችንን እናስተውል?! ዲያቆን አቤል ካሳሁን አዲስ አበባ 162 views12:52