#ኢትዮጵያ ከዝናው:ማማ:ላይ ከአምባው:ራስ፡በላይ፤ ለእይታ:ማይጋርድ ጎልቶ:ሚታይ:ቅላይ፤ ከአርያም:ዋልታ ግብግቡን:አድፍጦ፤ በቃልኪዳን:እስር ሰንደቅሽ:ይታያል:ከዳመናው:ጎልቶ፤ እናም......... ወይ:ቅናት:አይሉት ጠላትሽ:በርክቶ፤ እናልማሽ:በሚለው የሚያጠፋሽ:በዝቶ፤ ከል:ይጥልብሻል፤ ማጥፋት:ባንችሉ:እንኳን: ቢያንስ:ይጋርድሻል። ሚኪያስ እንዳለው @tsegaye_gebremedihen @tsegaye_gebremedihen @tsegaye_gebremedihen 8.0K viewsDave88, 17:11