2022-07-20 09:16:23
. ፧.............. #የ፭ግጥም_እድሜ ...... . ........ ፧
"የዶክተር በድሉ ዋቅጅራ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ ነው። የ፭ግጥም እድሜ ሲሰኝ በተለያዩ ስድስት ሀሳቦች ቆንጆ ወጎችን ሸክፎ መጥቷል። ቅንጫቢውን እስኪ እንካችሁ ...
"...የሞቀውን ዳቦ፣ የተጠበሰውን እንቁላል፣ ተልባና ሙዝ በወተት ተመትቶ የተዘጋጀውን ጭማቂና የተፈላውን ሻይ ይዘን ወደ ሳሎን ሄድን፡፡ አሮጌው ሶፋ ላይ እንደሐረር ሰው እግሯን አመሳቅላ ተቀምጣ ቁርሷን ስትበላ በጎን እያየኋት ቁርሴን እበላለሁ፡፡
ከትከሻዋ እስከ መቀመጫዋ ያለ ውበቷን እንኳን በቅጡ የማይሸፍን የሸሚዝ ቀሚስ ዲቃላ ለብሳለች፡፡ ልቤ ለምን እርቃኗን ብትሆን እንደፈለገ አልገባኝም፡፡ ልብ ከልብስ ቀድሞ የሚያውቀው እርቃን ገላን ስለሆነ ይሆናል› በሚል ሀሳብ ብልግናዬን ፊት ሊሠጠው ታገለኝ። ..."
--------------------------------
#ጦማር_መጻሕፍት_አቅራቢ መጽሐፉን ከልዩ ቅናሽ ጋር እርስዎ ያሉበት ቦታ ድረስ ለማቅረብ ዝግጁ ነው። ለማድረሻም ተጨማሪ ክፍያ አንጠይቅም።
ከኢትዮጵያ ውጪ በየትኛውም ክፍለ ዓለም ላሉም በፖስታ ቤት በኩል እንልካለን።
ለማዘዝ #ይደውሉ_ 0985406069
ወይም በ https://t.me/Tomarbooks ያናግሩን።
~ በዚህ ሊንክ https://t.me/Tomarbooksdelivery የቴሌግራም ቻናላችንንም ይቀላቀሉ።
።።።።።።።።።።። መጻሕፍትን ከወዳጆቻቸው ጋር እናገናኛለን ።።።።።።።።።።።
444 viewsEsu - Ye, 06:16