የሁለኛው ዙር መፈተኛ ቀን ታወቀ!!! በምዕራብ ሸዋ ዞን ባሉ 7 ወረዳዎች የመጀመሪያ ዙር ፈተና ያልተፈተኑ ሲሆን የሁለተኛው ዙር ፈተና ቀን ታህሳስ 11 2015 እንደሆነ ዛሬ የሸዋ ዞን ትምህርት መመሪያ አረጋግጧል ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ዩንቨርስቲዎች ከ ታህሳስ 7-9 ይጓጓዛሉ የተማሪዎች ዉጤት ታህሳስ ወር መጨረሻ ሚገለጽ ይሆናል መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! @TMIHIRT_MINISTER @TMIHIRT_MINISTER 2.0K viewsedited 03:48