የ2014 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከጥቅምት 08 እስከ 11/2015 ዓ.ም ፈተናውን ይወስዳሉ። የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የጊዜ ሰሌዳ፦ ➤ ጥቅምት 05 እና 06/2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ። ➤ ጥቅምት 07/2015 ዓ.ም ገለጻ ( ኦሬንቴሽን) ለተፈታኞች ይሰጣል። ➤ ከጥቅምት 08 እስከ 11/2015 ዓ.ም ፈተናው ይሰጣል። ➤ ጥቅምት 12 እና 13/2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ አካባቢያቸው ይመለሳሉ። @TMIHIRT_MINISTER @TMIHIRT_MINISTER 3.9K views16:40