Get Mystery Box with random crypto!

ትርጉም አለው

የቴሌግራም ቻናል አርማ tirgum_alew — ትርጉም አለው
የቴሌግራም ቻናል አርማ tirgum_alew — ትርጉም አለው
የሰርጥ አድራሻ: @tirgum_alew
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 845

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-05-26 20:28:27
የቀሲስ አክሊል ዳምጠው ክስ ጉዳይ...!

ቀሲስ አክሊል ዳምጠው ከወራት በፊት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ተፈጥረው የነበሩ ወቅታዊ ችግሮችን ለመፍታት በጠቅላይ ቤተክህነት ፅ/ቤት የተቋቋመ አቢይ ኮሚቴን በሰብሳቢነት እንዲመሩ የተመረጡ እጅግ የተከበሩ አባት ናቸው። ከሰኞ ግንቦት 14 ጀምሮ በቁጥጥር ስር ውለው ይገኛሉ።

ቀሲስ አክሊል ዳምጠው ተጠርጥረው የተያዙበትን የወንጀል ክስ የያዘ ወረቀት ተመለከትኩ፣ እንዲህ ይላል:

- የራሱን የፖለቲካ አላማ በማራመድ ህዝብ በመንግስት ላይ እምነት እንዳይኖረው በማድረግ

- ህገ-መንግስቱን እና ህገ-መንግስታዊ ስርአቱን በሀይል ለመቀየር

- ህዝብን አሳምፆ መንገድ እንዲዘጋ በማድረግ

- የስራ ማቆም አድማ በመቀስቀስ

- በተቀናጀ መልኩ የፖለቲካ ቅስቀሳ በማድረግ

- ተከታታይ እና ቀጣይነት ያለው አመፅ በማድረግ እና

- ለሁከት እና ብጥብጥ ድርጊት ማስፈፀሚያ የሚሆን በውጭ ሀገር እና በሀገር ውስጥ ገቢ እንዲሰባሰብ በማድረግ

- ህዝብ ለአመፅ እንዲነሳሳ በማድረግ

- ፅንፈኝነትን በማስተጋባት

- የፖለቲካ ተከታዮችን መመልመል እና ማደራጀት

- (ይቺ ታስቃለች...) ወታደራዊ ስልጠና እንዲሰለጥኑ በማድረግ

- የጦር መሳርያ በማስታጠቅ

- የታጠቁ ፅንፈኛ ሀይሎችን በተለያዩ መንገድ በመገናኘት ተልዕኮ መስጠት

- ወደ አዲስ አበባ ከተማ እና ሌሎች ቦታዎች ሁከት እና ብጥብጥ ለመፍጠር መንቀሳቀስ።

@EliasMeseret
67 views17:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-23 06:18:46
111 views03:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-21 00:52:51
Via Asham TV
131 views21:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-21 00:52:51 በሸገር ከተማ ቤታቸው እየፈረሰባቸው ያሉ ሰዎችን እዛው አካባቢ ማስጠጋት እና ቤት ማከራየት 15,000 ብር እና የሶስት ወር እስራት ያስቀጣል እንደተባሉ ሰምተናል።

ያው በግልፅ "አካባቢውን ለቃችሁ ውጡ ነው።"

ይሄ ግፍ መጨረሻው የቱ ጋር እና መቼ ይሆን?

@EliasMeseret
128 views21:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 23:51:03 Channel photo updated
20:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 23:49:55
ለፕሮፋይል
110 views20:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 19:55:32 Watch "Ayalew Mesfin - በል በለው - Bel Belew" on YouTube


24 views16:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-18 10:18:25
@tirgum_alew
35 viewsedited  07:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-24 20:36:38
የአድዋ ድል ሲዘከር የአጤ ምኒሊክ ምስል ለፖስተር እንኳን አይበቃም?

#ታሪክንበጠረባ

@EliasMeseret
114 views17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-23 21:41:55
በቦረና ለተጎጂዎች የሚቀርበው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ On Feb 23, 2023 26 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ለተጎጂዎች የሚቀርበው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ በሰው እና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ ነው፡፡ የዞኑ አስተዳደር በበኩሉ ከ 3ነጥብ…
37 views18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ