Get Mystery Box with random crypto!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት መነሻ በማድረግ በምክር ቤ | ትምህርት ሚኒስቴር

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት መነሻ በማድረግ በምክር ቤቱ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እየሰጡ ይገኛል
---------------//---------------

ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል።

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የትምህርት ዘርፉን በተመለከተ የተነሱ ጥያቄዎች:-

1)መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት ዓመታት የሰራቸው ስራዎች አበረታች ቢሆኑም አሁንም የተለያዪ ማነቆዎች ይስተዋላሉ

ከነዚህም መካከል የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መማሪያ መፅሐፍ ማሳተም የፌድራል ድርሻ ቢሆንም እስካሁን ያለመድረሱ፣

የመሠረተ ልማት አቅርቦት የመብራትና ኢንተርኔ ያለመኖር እንዲሁም የመምህራን አቅም ግንባታ እጥረት ለትምህርት ጥራት ችግር ሆነዋል።

የወልዲያ ዩኒቨርስቲ በጦርነቱ ምክንያት ተጎድቶ ለትምህርት ስራ ምቹ ያለመሆኑ ይጠቀሳል።

በመሆኑም በትምህርት ዘርፉ ያለውን ችግር ለማሳካት መንግስት ምን አስቧል የሚል ጥያቄ የተጠየቀ ሲሆን
የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምላሽ

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02xAS66Qo9142mybqmKjNZPpWYhkqTafZCbWgZCCrRq9ZXKzmjrirCiiVifTq1wYpBl&id=100064682287722&mibextid=Nif5oz