#የፈተና_ጥሪ
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት እና በቴክኒካል አሲስታንት የሥራ መደቦች ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር በቅርቡ ላወጣው ማስታወቂያ ላመለከቱ የፈተና ጥሪ አድርጓል።
ለፈተና የተመረጡ ባለሙያዎች በተቋሙ የቴሌግራም ገፅ በመግባት መመረጣቸውን ይመልከቱ
https://t.me/dkulatestnews/74
ለፈተና የተመረጣችሁ ሚያዝያ 21/2016 ዓ.ም የተጠየቀውን መስፈርት አሟልታችሁ በዩኒቨርሲቲው የሰው ሃብት አስተዳደር ቢሮ እንድትቀርቡ ተብሏል።
@tikvahuniversity