አንድ እህቴን አፋልጉኝ ! " እህቴ ዮርዳኖስ ተሰማ ትባላለች። ያለችኝ አንድ እህቴ ናት። እድሜዋ ገና 14 አመት ነው። ግንቦት 8 /2016 ሐሙስ አመሻሽ 12:00 አካባቢ ከአ/አ ኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ 10 ልዩ ስሙ አባጃሌ ከተሰኘ ሰፈር እደወጣች አልተመለሰችም። በእለቱ ከላይ ጥቁር እጅጌ ጉርድ ቲሸርት ከፊለፊቱ ቡራቡሬ ስዕል ያለው እና ከታች ቡና ወይ ሽሮ ከለር መሳይ ስስ ቀሚስ ለብሳ ነበር። ቤተሰቦቻችን ያሳደጉን በመከራና በእንግልት ነው እናታችን በጣም እየተጎዳች ነው አትቀመጥም በየቀኑ አገኛታለው ብላ አገር ለሐገር እየዞረች ነው። እህታችንን ያያት ወይም ያገኛት ከታች በተጠቀሱስ ስልክ ቁጥሮች ቢያሳውቁን ስንል በትህትና እንጠይቃለን። ስልክ ፦ 0934490756 0925776169 0923150119 0970222977 " @tikvahethmagazine 21.0K views20:30