#Update: በዲላ ከተማ ሚያዝያ 5 በጣለው ንፋስ የቀላቀለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በከተማው ሙሉ ለሙሉ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም መመለሱ ተገልጿል። @tikvahethmagazine 19.4K viewsedited 14:55