በፎቶው የምንመለከታት እህታችን ውቤ (ውባለም በለጠ) ትባላለች። ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም። የመኖሪያ አድራሻዋ የረር ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ነው። ቤተሰቦቿ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 09 ጎሮ ፖሊስ ጣቢያ መጥፋቷን አስመልክቶ ለፖሊስ አመልክተዋል። ቤተሰብ በሙሉ ፍለጋ ላይ ናቸው። ሽማግሌ ወላጆች የሚጭበጡትን አጥተዋል። +251-900-100-765 -/ወንድም +251-901944453 -/ ወንድም +251-921941774 - /እናት +251-91 052 4661 -/አባት ይህንን መልዕክት ሼር በማድረግ አፋልጓቸው፤ ከጭንቀት ገላግሏቸዉ። @tikvahethmagazine 30.8K views17:30