በሶማሊላንድ ወደ የመን ለመሻገር ሲሞክሩ የነበሩ 170 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መያዛቸው ተነገረ በራስ ገዟ ሶማሊላንድ ወደ የመን ለመሸጋገር ሲሞክሩ የነበሩ 170 ኢትዮጵያዊያን ህገወጥ ስደተኞች በሶማሊላንድ የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የራስ ገዟ ብዙሃን መገናኛዎች ዘግበዋል። ስደተኞቹ መረጋጋት ወደ ሌለባት ሀገር የመን ለመጓዝ በ Snaag eion የባህር ዳርቻ በሚገኝ ትልቅ ጀልባ ላይ ተሳፍረው ሳሉ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን ከነዚህ ስደተኞች መሃከል ሴቶችም ይገኙበታል ተብሏል። @TikvahethMagazine 25.3K viewsedited 15:39