የስብሰባ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ መኮንኖቸች ማህበር (PHOA-E) 11ኛ ዓመታዊ ጉባኤውን ሚያዝያ 4-5 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒንስቲዩት (EPHI) አዳራሽ ያካሂዳል። በጉባኤው ላይ የጤና ሚኒስቴር ፣ የጤና ቢሮ ፣ የዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ተወካዮች ፣ ከተለያዩ የጤናና የምርምር ተቋማት የተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች ይሳተፉበታል ተብሏል። @TikvahethMagazine 22.6K views15:09