Get Mystery Box with random crypto!

በኢትዮጵያ ምን ያህል መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች ይገኛሉ? የትምህርት ሚኒስቴር የ2014 ዓ.ም | TIKVAH-MAGAZINE

በኢትዮጵያ ምን ያህል መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች ይገኛሉ?

የትምህርት ሚኒስቴር የ2014 ዓ.ም ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያሳየው፦

- በቅድመ-መደበኛ ት/ቤቶች -> በአጠቃላይ 3,185 ( ፡ 1,453)

- በመጀመሪያ እና በመካከለኛ ደረጃ ት/ቤቶች -> በአጠቃላይ 40,409 ( ፡ 17,986)

- በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች -> በአጠቃላይ 3,915 ( ፡ 1,657) መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች ይገኛሉ፡፡

#Tip: በ2014 በመምህራን ትምህርት ኮሌጅ በእጩ መምህርነት የተቀላቀሉ መስማት የተሳናቸው ዜጎች ቁጥር አጠቃላይ 12 ብቻ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 8ቱ ሴቶች ናቸው።

#HandsSpeakEyesListen
#እጆች_ይናገራሉ_አይኖች_ያዳምጣሉ

@tikvahethmagazine