#Silte ዛሬ በስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ ለዝናብ እጥረት የሚሰገድ ሰላት (ሰላቱ ኢስቲስቃዕ) መሰገዱን የዞኑ ኮሚውኒኬሽን ቢሮ ገልጿል። @tikvahethmagazine 12.4K viewsedited 09:46