#እንድታውቁት በአዲስ አበባ ፤ #መስቀል_አደባባይ ከሚደረግ የመንግስት የድጋፍ ሰልፍ ጋር በተያያዘ ተዘግተው የነበሩ መገዶች ተከፍተዋል። ሰልፉ #መጠናቀቁን ተከትሎ ተዘግተው የነበሩት መንገዶች ለተሽከርካሪ ክፍት ሆነዋል። @tikvahethiopia 167.8K viewsedited 08:41