2023-05-25 11:05:20
#Update
በ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን በተመለከተ መረጃ ያላሟሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲያሟሉ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል።
በስም የተገለጹ 71 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ያልተሟሉ መረጃዎችን በስልክ ቁጥር
0930642235 በተከፈተ የቴሌግራም አድራሻ መላክ እንደሚጠበቅባቸው ባለሥልጣኑ አሳውቋል።
በመሆኑም ተቋማቱ ከትምህርት ሚኒስቴር በተላከ የመሙያ ፎርም መሠረት እስከ
ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም የተጓደሉ መረጃዎችን አሟልተው መላክ እንዳለባቸው ገልጿል፡፡
(የተጓደሉ መረጃዎችን መሙያ ፎርም ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
308 views08:05