Get Mystery Box with random crypto!

TIKH-VAH ethiopa

የቴሌግራም ቻናል አርማ tikhvah — TIKH-VAH ethiopa T
የቴሌግራም ቻናል አርማ tikhvah — TIKH-VAH ethiopa
የሰርጥ አድራሻ: @tikhvah
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.81K
የሰርጥ መግለጫ

Promoting & post news

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-01-16 22:21:26
#ነፃ_ዋይፋይ

ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ፣ እንጦጦ ፣ አንድነት ፓርክ እና የወዳጅነት አደባባዮች በከፍተኛ ወጪ የዋይፋይ (WiFi) አገልግሎት ገንብቶ በነጻ ማቅረቡን ዛሬ ገልጿል።

@tikvahethiopia
13.3K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:26
12.5K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:25
8.9K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:25
6.6K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:25
5.5K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:25
4.9K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:25
ተወዳጁ የኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያ የቤተሰብ ድግስ አዘጋጅቷል።

ዝግጅቱ እሁድ ጥር 15, 2014 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡30 ጀምሮ ጦር ኃይሎች በሚገኘው በጎልፍ ክለብ ነው። ዝግጅቱ የልጆቻችን አእምሮ ዘና የሚልበት - በጨዋታ እየቦረቁ ቁምነገር የሚቀስሙበት ነው።

መግቢያ ትኬት ለ1 ልጅ 300 ብር ሲሆን ለመጫዎቻዎች ምንም ክፍያ አይጠየቁም።

ልጆቹን ይዞ የሚመጣ አንድ ወላጅ መግቢያ በነፃ።

ትኬቱን በሁሉም የፍሬሽ ኮርነር ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል። በተጨማሪም በስልክ ቁጥር 0970454545 በአቅራቢያዎ ለማግኘት ይደውሉ።

የኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያን ይከታተሉ - በኢትዮ ሳት - Frequency:- 11605, Polarization: horizontal, Symbol rate :- 45000

https://t.me/yeethiopialijochmedia
4.1K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:24
#ውበት

ውፍረትን እና ቦርጭን መቀነስ ይፈልጋሉ?

0911607446 ያሉበት ድረስ ከነፃ ማድረሻ ጋር!              
ሙሉ ከወገብ በላይ (ቦዲ) - 950ብር
የቦርጭ ብቻ (ጉርድ) -650  ብር
ሙሉ በሙሉ ቦርጭን በአጭር ጊዜ የሚያጠፋ እና ማራኪ-ቁመና የሚያላብስ ።
ተጨማሪ : የቴሌግራም አድራሻችን ይጎብኙ @wibet1
( ክልል ከተሞች እንገኛለን ) @አ.አ = ቦሌ ቤዛ ህንፃ 2nd floor # webet
3.8K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:24
#Update

የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት የምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ተጠናቆ ለበዓል አከባበር ሥርዓቱ ዝግጁ ሆነ።

ከአንድ ወር በፊት የግንባታ ሥራው የተጀመረው የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት የምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ መጠናቀቁና ለጥምቀት በዓል ዝግጁ መሆኑ ተገልጿል።

በምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ከተከናወኑት ተግባራት መካከል የባህረ ጥምቀቱን ገንዳ በአዲስና ዘመናዊ መንገድ የመገንባት ፣ የኤሌክትሪክና የውኃ መስመር ዝርጋታ ሥራዎች እንዲሁም ቅጽረ ጊቢውን የማስዋብና ቡራኬ ማከናወኛ ስፍራዎችን የማስጌጥ ሥራዎች ተከናውነዋል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ የጸበል መርጫ መስመሮች የተገጠሙ ሲሆን ብቃት ያላቸው የውኃ መሳቢያ ሞተሮች ገጠማም ተከናውኖ ዝግጁ መሆኑን የማረጋገጥ ሥራም ተከናውኗል።

በአጠቃላይ የዘንድሮን የጥምቀት በዓልን በጥሩ ሁኔታ ለማክበር የሚያስችሉ የግንባታሥራዎች፣ የታቦታት ማረፊይያ ቦታዎች፣ የክብር እኝግዶች የሚስተናገዱባቸው ስቴጆችና የድምጽ ማጉያ መስመር ዝርጋታዎች ተከናውኗል።

ቀሪ የግንባታ ሥራዎችና ይዞታውን የማስከበር ተግባራትም በዓሉ ከተከበረ በኋላ ተጠናክረው መቀጠል ይችሉ ዘንድ አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት መምሪያ አሳውቋል።

ቪድዮ : 25 MB (Wi-Fi ተጠቀሙ)

@tikvahethiopia
3.5K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-16 22:21:09
3.1K viewsTz D picasa, 19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ