ደመራ በዋሽንግተን ዲሲ(አሜሪካ) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ነዋሪ ኢትዮጵያውያን የመስቀል በዓልን በደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን እና ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት በድምቀት ማክበራቸውን ዋሽንግተን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታዉቋል። መልካም በአል • @ThinkAbyssinia • 7.6K views05:04