ጀግኖቹ ከ30 ዓመት በኋላ ዳግም ተገናኙ እኤአ በ1992 የባርሴሎና ኦሊምፒክ በ10ሺ ሜትር ውድድር ለአፍሪካ የመጀመሪያውን የወርቅና የብር ሜዳልያ ያስገኙት ኮ/ር ደራርቱ ቱሉ እና ደቡብ አፍሪካዊቷ ኤሊና ማየር ዳግም በባርሴሎና ተገናኝተዋል። የቀድሞው አትሌቶቹ የተገናኙት የባርሴሎና ኦሎምፒክ 30ኛ አመትን ለመዘከር በባርሴሎና በተሚካሄደው ዝግጅት ላይ ለመሳተፍ ተጋብዘው ነው። እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ • @ThinkAbyssinia • 7.5K views04:30