የአለም ትልቁ ፊት በኢትዮጵያ ተገኝቷል በዳውሮ ዞን የማረቃ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት አቶ አባይነህ አበራ የአለም ትልቁ ፊት ባለቤት ተብለዋል። አቶ አባይነህ አበራ 25 ሴ.ሜ የሚረዝም ፊታቸው የአለም ትልቁ ወይም ረዥሙ ፊት ነው ተብሎ በአፍሪካ ድንቃድንቅ መዝገብ ሰፍሯል። በዚህም ምክንያት የአፍሪካን ትልቁና ረዥሙ ፊት በሚል የአፍሪካ የድንቃድንቆችን ክብረወሰን በመስበር የክብር የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡አቶ አባነህ በዳውሮ ዞን የማረቃ ወረዳ ነዋሪ ስሆን በንግድና በእርሻ ስራ የሚተዳደር ነው። • @ThinkAbyssinia • 6.0K views09:18