ከሰሃራ በታች ዝቅተኛ ኢንተርኔት ዋጋ የሚያስከፍሉ ሀገራት
አለም አቀፍ የሞባይል ዳታ ዋጋ ላይ በተደረገ ጥናት በፈረንጆቹ በ2022 በጣም ርካሹን እና በጣም ውድ የሆነውን የሞባይል ዳታ የሚያቀርቡ ሀገራት ዝርዝር ይፋ ሲሆን 5 ከሰሃራ በታች ያሉ ሀገራት ኢንተርኔትን በርካሽ ዋጋ ከሚያቅርቡ 50 የዓለም ሀገራ ውስጥ መካተት መቻላቸው ተመላክቷለል።
ኢንተርኔትን በርካሽ ዋጋ የሚያቀርቡ 5 ከሰሃራ በታች ያሉ ሀገራት
. ጋና 1 ጊጋ ባይት የኢንትርኔት ዳታ በ0.61 ዶላር
. ሶማሊያ 1 ጊጋ ባይት ኢንትርኔት ዳታ በ0.63 ዶላር
. ናይጄሪያ 1 ጊጋ ባይት ኢንትርኔት ዳታ በ0.71 ዶላር
. ታንዛኒያ 1 ጊጋ ባይት ኢንትርኔት ዳታ በ0.71 ዶላር
. ሱዳን 1 ጊጋ ባይት ኢንትርኔት ዳታ በ0.75 ዶላር
ኢትዮጵያ በዝርዝሩ ውስጥ የተካተተች ሲሆን፤ ደረጃዋም ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት መካከል ኢንተርኔትን በዝቅተኛ ዋጋ በማቅረብ 10ኛ ከዓለም ደግሞ 73ኛ ላይ ተቀምጣለች። በጥናቱ መሰረት በኢትዮጵያ የ 1 ጊጋ ባይት የኢትነርኔት ዳታ ዋጋ 1 የአሜሪካ ዶላር ወይም 52 ብር ገደማ እንደሆነ መሆኑን አልዐይን ፅፏል።
• @ThinkAbyssinia •