ለሀገር የሚከፈል መስዋእትነት ትናንት ምሽት በዩኤፋ ኔሽንስ ሊግ ፖርቹጋል ቼክ ሪፐብሊክን አራት ለባዶ ባሸነፈችበት ጨዋታ የቼክ ሪፐብሊኩ በረኛ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ላይ ከባድ ፋወል ሰርቶበት ከአፍንጫ ደም ሲፈስ ታይቷል። ምንም እንኳን ደም እስከ መድማት የሚያደርስ ጉዳት በሮናልዶ ለይ በረኛው ቢያደርስበትም ሮናልዶ በተደረገለት ህክምና ጨዋታውን ቀጥሎ ለዲያጎ ጆታ ጎል ምርጥ አሲስት ማድረግ ችሏል። • @ThinkAbyssinia • 5.6K views06:06