በባለፈው የውድድር አመት ካደረግናቸው 38 የሊግ ጨዋታዎች ማርከስ ራሽፎርድ በ 14 ጨዋታዎች የጨዋታው ኮከብ በመባል በአንደኝነት ሲመረጥ ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ካሳሜሮ ደግሞ ስምንት ስምንት ጊዜ በማሸነፍ በሁለተኝነት ተቀምጠዋል ...እነሱን በመከተል አሌሀንድሮ ጋርናቾ 5 ጊዜ እንዲሁም ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ደግሞ 3 ጊዜ የጨዋታው ኮከብ ተብለው ተመርጠዋል COME ON UNITED #GGMU #MUEF ቲክቶክ ላይ የኛ Manutd ላይ ፎሎ አርጉን በተስማሚ ዜናዎቻችና ጣፋጭ ቪድዮቻች ይዝናኑልን የሊንኩን ማስፈንጠሪ በመጫን ይቀላቀሉን http://tiktok.com/@the_red_forever_mv 4.7K views09:10