...አንተ ከእኔ ጋር ነበርህ ። ነገር ግን ከእምቢተኝነቴ ብዛት እኔ ከአንተ ጋር አልነበርሁም :እስከዛሬ ድረስና ሁልግዜ በእኔ ውሰጥ ነበርህ :የአንተን መኖር ግን አስተዉየዉ አላውቅም ።በእኔ ውስጥ በልቤ ውስጥ መስገህ ሳለ ወዴት እንደምታሰማራ ወዴትም እንደምታስመስግ እደነቅ ነበር።ዳሩ ግን አንተ በውሰጤ መኖርህን አላውቅም ነበር።ምንኛ የምትነካ እና ልብን የምትመስጥ ነህ። ቅ.አውግስጦስ 328 views05:20