2022-03-27 07:07:51
#ደብረ_ዘይት የአብይ ጻም 5ኛ ሳምንት።
እግዚአብሔርስ ገሀደ ይመጽእ ወይአምላክነሂ እያረምም። እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። #እግዚአብሔር_ግልፅ_ሁኖ_ይመጣል
መዝ 49፤1_5 #በደብሬ_ዘይት ዕለት ይህ የመንግስት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል።
ማቴ 24፤14
የጌታችን የእየሱስ ክርስቶስ ምፅሀት ወይም የዓለም ፍጻሜ
መምጫ እንደ ሆነ ታሳብ እንድሆን እያደረገች በቤተክርስቲያንአችን ታስተምራለች ። እኛም የእነሱ ፈለግ ነንና እንዲው እናስተምራለን።
እንኳን አደረሳችሁ ተወዳጆቸ#
ኑ_እናንቴ_የአባቴ_ብሩካን። ማት((25፤31))
የሰዉ ልጅ በጌትነቱ ቅዱሣን መላእክትን ሁሉ አስከትሎ በምመጣበት ጊዜ
ያን ጊዜ በዙፋኑ ይቀመጣል
አሕዛብ ሁሉ በፍቱ ይሠበሰባሉ
እሬኛም በጎች ከ ፍየሎች
እንደምለይ እየራሳቸዉ
ይለያቸዋል።
በጎችን በቀኙ
ፍየሎችን በግራዉ ያቆማቸዋል።
ያን ጊዜ በቀኙ ያሉትን እንድህ ይላቸዋል አናንቴ የአባቴ ብሩካን ዓለም ሳይፈጠር የተዘጋጀላችዉን መንግስት ትወርሱ ዘንድ ኑ ።
ጌታችን መዳንታችን ይህን ሰናገር ራሱን ዝቅ አድርጎ የሰዉ ልጅ አለ
ግን አስቡት እርሱ ፈጣር ነዉ
ነገር ግን
የተወለደዉ በከብች ግርግም
የቴሰቀለዉ በእርጥብ መስቀል
ራሱን ዝቅ አድርጎ ሥመጣ አንዳንዶች ዝቅ አድርገዉ ወሰዱትደ።
ይህን ቃል አስተዉሉት!!!!
ፍልጵዮስ((2፤8 --10
እግዝአብሔር ሁኖ ሳለ
የባርያዎቹን መልክ ይዞ መጣ
ስሙም ከሁሉ በላይ የሆነ
በሰማይም ካሉት
በምድርም ካሉት
ጉልበት ሁሉ ለእየሱስ ክርስቶስ
ሥም ይበርከክ።
በስማይ ሥል መላእክትንነዉ
ይሕ ማለት መላእክት ጅማት እግር እጅ አላቸዉ ማለት አይደለም ለአምላካቸዉ አንደ ምሰግዱ ሥለ ፍፁም ክብሩ ለማሥረገጥ ነዉ።
በምድር ሥል እኛ ባርያዎችን የሰዉ ልጆችን ነዉ።
በዛሬ ቀን ከመላእክት ወገን አንዱ እንደ ምሰበስበን እንደ ምቁምልን እናያለን እርሱም
ቅዱስ ሚካኤል ነው ት/ዳንኤል((12፤1))
በእዝያን ዘመን ሥለ ሕዝብህ ልጆች ሁሉ የምቆመዉ ታላቁ አለቃ
#ሚካኤል_ይነሳል
ሕዝቡም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከዝያ ዘመን ድረስ
እንደ እርሱ ያለ ያልሆኔ
የመከራ ዘመን ይሆናል
በእዝም ዘመን በመፃሐፍ ተጽፎ የተገኘዉ ሕዝብህ ሁሉ እየአንዳንዱ ይድናል ።
ከምድር ካሉትም ብዙሆች ከአንቀላፉት ይነቃሉ።
አሁን የምንተኛ ጊዜ አይደለም
የምንነቃበት ጊዜ ነው
#መናፍቃንንም_ብትሆኑም_እግዚአብሔር_ኑ_ይላችዋል_ጠፍታችው_እንደ_በግ_እንድትቅበዘበዙ_አይፈልግም_ኑ_የአባቴ_ብሩካን_ይላችዋልና_ኑ
ጌታችን ቅድም አንዳየነዉ ቅዱሳንን ሰብሰቡለት ያለዉ
እዝጋ ተፈፅሞ አየነዉ
2ኛጰጢ((3፤7) በእዝያን ዘመን ሰማያት ይቀልጣሉ ልዩ ልዩ ሥፍራ የምድር መናወጥ ይሆናል።
በአይናቹ የምታዪት ነዉ
ምድር ተናዉጣለች ሰዉ ሁሉ የሞት ደብዳበ በትከሻዉ ተሸክሞ ነዉ ያለዉ መቼ አንደ ምመጣ ስለማናዉቅነፅተን ፤በንስሐ እንጠብቀው፤ንስሐ እንግባ ።
((ኢሳ((53፤8"))
#ከትዉልድ_ሁሉ_ማን_አሰተዋለ ባየነዉ ጊዜ ደምግባት የለዉም አንደ ተቀሰፈ ቆጠርነዉ።
ፍቱ በደም ቸሸፍኖ
ጀርባዉ በጅራፍ ቆስሎ
ገለጋይ በለለበት ተዉ ብለዉ የምያሥቆም በለለበት
እኛን ለማዳን የመስቀል ፍርድ ፈፀሜ።
((ቆላስያስ((2፤14 ))
የእዳ ደብዳበያችን ተቀደደ
የጥሉም ግርግዳ ፈረሠ ።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ያለውም ለዝ ነው
እዳ በአባታችን በአዳም ነበረው ጥልን በመስቀል ጠርቆ ገደለው።
የሐ((10፤31))
እኔንም አያችዉ አታዉቁኝም
አባተንም አያችዉ አታዉቁትም
#እኔና_አብ_አንድ_ኔን።
እርሱ እግዚአብሔር ነው
በአንድነት እና በሦስትነት አለም የፈጠረው ግን ስለ እኛ ያሳየው ፍቅር ፍፁም ፍቅር ነው።ማንም ልያደርግልን የማይቻለውን አምላካችን ግን በደሙ አነጻን።
የሐ/ራዕ((1፤6--8))
#
የወጉት_ሁሉ_ያዪታልመቸ ክርስቶስ ስመጣ።
አዎ ጌታ ግልፅ ሁኖ ይመጣልየወጉትም ሁሉ ያዩታል ሙታንም ሕያዋን ይሆናሉ
ኢሳ 19፤26
የሐ((3፤13))ከሰማይም ከወረደዉ በቀር ወደ ሠማይ የተመለሰ የለም።
የሐ:/ሥራ((((1፤።9))
እናት ወደ ሰማይ ትኩር ብላችዉ
ትመለከታላችዉ???
ይህ ከእናንቴ ወደ ሰማይ የወጣዉ እየሱስ አንድዉ ይመጣል።
የሐ/ራዕ((12፤12))
እንሆ በቶሎ አመጣለዉ ለዬ አንዳዱም አንደ ስራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋ ከኔ ጋር አለ
አልፋና ኦመጋ እኔ ነኝ ።
ውድ ወንድምና እህቶቸ በዛሬ ቀን
እግዚአብሔር ግልፅ ሁኖ ይመጣል የተባለው ቃል ይፈፀም ዘንድ ግድ ነውና። ማስተዋልን እግዚአብሔር ያድላችው።
በክርስቶስ ቀኝ ለመቆም ያብቃችው
ከቅዱሳኑ ጋር ይብረትን ያድላችው
ለሰማዩ አምላክ ቀኝ ፍት ሁላችንንም ይሰበስበን። አሜን
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክብር
አሜን #ሸር_ያድርጉት_ብያንስ_ለ5_ወዳጅ_ይድረስ
ወደ ማታ
ጌታችን መዳንታችን በመጋቢት 27የምታሰብበት ሥለህኔ
#ትምህርት_ይቀጥላል
Groupjoinshare
@Enem_tiwulidnegn
ለአስታየቶት
@Asitayet
#ቻይናልይቀላቀላሉ
https://telegram.me/timhirte_tewahido
2.5K views04:07