መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡ በዚህም፦ ➭ በ2013 ዓ.ም ተመራቂ የነበራችሁ የመጀመርያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች፣ ➭ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች፣ ➭ የተከታታይ ትምህርትና የማታ ተማሪዎች እንዲሁም ➭ የህክምና ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ሐምሌ 26 እና 27/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው በአካል በመገኘት ምዝገባ እንድታደርጉ ተብሏል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ ➭ የE-iTM፣ CoDANR እና CNCS ተማሪዎች በዋና ግቢ ➭ የCVS እና MIT ተማሪዎች በቃላሚኖ ግቢ ➭ የCSSL፣ CLG፣ CBE እና CHS ተማሪዎች በዓይደር ግቢ ተመራቂ ያልሆናቹ የመጀመርያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 04 እና 05/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራር ጽ/ቤት አሳውቋል። 3.3K views05:34